Monday, March 31, 2014

Ethiopian Freedom Icon Andualem Araggie Remembers

March 30, 2014
On March 28th, 2014 Ethiopians in Washington D.C. area held an event to remember Ethiopian freedom Icon Andualem Araggie, another jailed journalist Eskinder Nega’s wife Serkalem Fasil and the well-known ESAT journalist Sisay Agena was guests in the event.Event Organized by Andinet North America
Eskinder Nega’s wife Serkalem Fasil and the well-known ESAT journalist Sisay Agena
From left Eskinder Nega’s wife Serkalem Fasil and ESAT journalist Sisay Agena

Sunday, March 30, 2014

“ኢህአዴግ ከምሆን ሞቴን እመርጣለሁ” – ኢ/ር ዘለቀ ረዲ (ቃለምልልስ ከሎሚ መጽሔት ጋር)



ኢ/ር ዘለቀ ረዲ ከወራት በፊት በተዋቀረውና አዲስ አመራሮችን በመረጠው አንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ውስጥ የውጭ ጉዳይ ኃላፊ ሆነው መመረጣቸው ይታወቃል፡፡ የሎሚ መፅሔት እውነትን ለህዝብ ለማድረስ ካለባት የሞያ ግዴታ አንፃር በኢ/ር ዘለቀ ዙሪያ በሚነሱ ሀሳቦች ላይ ተንተርሶ የሎሚ ም/አዘጋጅ ቶማስ አያሌው ያደረገውን ቆይታ የመጀመሪያ ክፍል እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡
ሎሚ፡- አዲሱ የአንድነት ካቢኔ ሥራዎች እንዴት እየተከናወኑ ነው?
ኢ/ር ዘለቀ፡- በጣም ጥሩ ነው፡፡ ኢ/ር ግዛቸው በተለያዩ የአመራር ቦታዎች ላይ አዳዲስ ሰዎችን ነው ያመጣው፡፡ ከዛ አኳያ ጠንካራ ወይም ለቦታው ይመጥናሉ የተባሉ ሠዎች ናቸው የተመረጡት፡፡ ከዚህ ቀደምም ጠንካራ ሠዎች ነበሩ፡፡ አሁን ደግሞ የበለጠ ጠንካራ ሆነው ሊሠሩ የሚችሉ ሠዎች ናቸው የተመረጡት፡፡ እንደሚታወቀው አንድነት መሬት የረገጠ ፓርቲ ነው፡፡ ዝም ብሎ አየር ላይ የተንጠለጠለ ፓርቲ አይደለም፡፡ ከዛ አንፃር ሥራዎች በጥሩ ሁኔታ እየተከናወኑ ነው፡፡ አሁን ያለው አሠራር በዚሁ ከቀጠለ ጥሩ ውጤት ይመጣል የሚል እምነት አለኝ፡፡
ሎሚ፡- በርካቶች ግን አዲሱን የአንድነት ካቢኔ አወቃቀር አልወደዱትም ይባላል፤
ኢ/ር ዘለቀ፡- ከምን አንፃር?…ግልፅ አድርግልኝ?
ሎሚ፡- አንተን ጨምሮ ሌሎች ሁለት ሶስት ሰዎችን ማካተቱ ትክክል አይደለም የሚሉ ሂሶች ተሰንዝረዋል፡፡ ለምሳሌ፡- አንተን ከፓርቲው ለረጅም ጊዜ ርቆ ነበር፤ ራሱንም ማግለሉንም ተናግሮ ነበር፡፡ ቀደም ሲል በአመራርነት በነበረበት ጊዜ ድክመት ታይቶበት ነበር፡፡ እንደዚህ ዓይነት ችግሮች ያሉበት ሠው እንዴት በአመራር ደረጃ ሊመረጥ ይችላል የሚሉ ወገኖች አሉ፤
ኢ/ር ዘለቀ፡- አንዳንድ ነገሮችን ግልፅ ላድርግልህ፡፡ በመጀመሪያ ከፓርቲው ርቆ ነበር የሚለው ስህተት ነው፡፡ የፓርቲው አባል ነኝ፤ ከፓርቲውም ራሴን አላገለልኩም፤ ከስራ አስፈፃሚነት ራሴን አግልዬ ነበር፤ ከፓርቲው ግን አላገለልኩም፡፡ በብሔራዊ ም/ቤት ውስጥ እሰራ ነበር፡፡ በአባልነትም ቢሆን እሰራ ነበር፡፡ ሁልጊዜ ከፓርቲው ጋር እሰራ እንደነበር ነው የማስበው፡፡ ከፓርቲው ርቆ ፓርቲውን ለቆ ተመልሶ ወደ አንድነት መመለስ ትንሽ ከባድ ነው፡፡ አንድነት እንደ ሌሎች ፓርቲዎች አይደለም፡፡ አንድነት በጣም በነፃነት የሚሰራበት ፓርቲ ነው፡፡ እውነት ነው የምነግርህ፤ እኔ አንድነትን ለማስተዋወቅ አይደለም፡፡ ለምሳሌ ኢ/ር ግዛቸው ዛሬ ተነስቶ እኔ መስራት አይችልም ቢል ለምን የሚል ጥያቄ እንኳን አይቀርብበትም፡፡ እሺ ነው የሚባለው፡፡ ከአንድነት ሥራ አስፈፃሚው እለቃለሁ ሲል ለምን ትለቃለህ ብሎ የሚጠይቅ አልነበረም፡፡ መብትህ ነው፡፡ ማንም ሰው ከአባልነት እለቃለሁ ካለ የመልቀቅ ሙሉ መብት አለው፡፡ እመለሳለሁ ካለም ደግሞ ትቀበለዋለህ፡፡ ከፓርቲው ርቆ የነበረ ሰው ድጋሚ ልመለስ ቢል ትንሽ ከባድ ነው፡፡ አባላቱ ከባድ ናቸው፡፡ ብሔራዊ ም/ቤቱም እንደዚህ እንደምንገምተው አይደለም፡፡
ሎሚ፡- ከዚህ ቀደም ለሰንደቅ ጋዜጣ በሰጠኸው ቃለ ምልልስ ከስራ አስፈፃሚነት በራስህ ፍቃድ መልቀቅህን ተናግረህ ነበር፡፡ የፓርቲው ሊ/መንበር የነበሩት ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ ደግሞ አንተን ከቦታው ያነሱት እርሳቸው መሆናቸውን ይናገራሉ፡፡ ይሄን ነገር እንዴት ተመለከትከው?
ኢ/ር ዘለቀ፡- በዚህ ጉዳይ ምንም ባልል ደስ ይለኛል፡፡ ከዚህ ቀደም በእናንተ መፅሔት ላይ እርሳቸው ያሉትን አይቼዋለሁ፡፡ የመፅሔታችሁ ደንበኛ ነኝ፡፡ እርሳቸው እኔ ነኝ ያነሳሁት ብለዋል፡፡ ጥሩ፤ እርሳቸውም ያባሩኝ እኔም ልልቀቅ ችግር የለውም፡፡ አንድነት በነበሩበት ጊዜ ስለሰሩት በጎ ነገር አውርተዋል፡፡ ከበጎ ነገሮች አንዱ ደግሞ እኔን ማባረር ነው፡፡ ከዚህ ላይ ሊያገኙት የሚችሉት ትርፍ ምንድን ነው? እኔን የመሰለ ሠው፣ ራሱን ችሎ የሚንቀሳቀስ፣ የራሱ ሥራ ያለው፣ ፓርቲውን ሊደግፍ የሚችል ሰው ማባረራቸው ነው ውጤታማ ሥራቸው? በጣም በርካታ ሠዎችን አስገብተው እነገሌን አምጥቻቸዋለሁ ማለት ነው የሚሻለው ወይስ ኢ/ር ዘለቀን አባርሬዋለሁ?! እሺ እርሳቸው አባረሩኝ ብዬ ልውሰድ፤ ሰንደቅ ጋዜጣ በገዛ ፈቃዴ መልቀቄን ተከትሎ ጠይቋቸው ነበር፡፡ ያኔ “ኢ/ር ዘለቀ አለቀቀም፤ ሥራ እየሰራ እንደሆነ ነው የምናውቀው፡፡ አልሄደም አለቀቀም” ብለው ምላሽ ሰጥተዋል፡፡ በርሳቸው ዕድሜ ያለ ሰው ያንን ምስክርነት መካድ ይችላል?…ያኔ የተናገሩት ነገር መረጃ ነው፡፡ ወደኋላ ተመልሰው እኔን አባረውኝስ ቢሆን? መናገራቸው ምንድነው ትርፉ? እኔና እርሳቸው በዕድሜ በእጥፍ እንለያያለን፡፡ በዕድሜያቸው ብዙ ችሎታ አላቸው፤ ብዙ ለፍተዋል፡፡ ውጤት ማምጣት አለማምጣት የራሱ ጉዳይ ሆኖ ማለት ነው፡፡ እኚህ ሠው እኔ እንኳን በጣም መጥፎ ሠው ሆኜ ባስቸግር እንኳን መልሰው በጣም መጥፎ ሰው ነበር፤ እኔ ነኝ ያስተካከልኩት ቅርጽ ያስያዝኩት ቢሉ ነበር የሚሻለው፡፡ ኢ/ር ዘለቀን ያባረርኩት እኔ ነኝ ማለት ጀብደኝነትም አይደለም፡፡
አንድ ሰው ሊቀ-መንበር የሚሆነው ሰዎችን ለማባረር አይደለም፡፡ ደካማውን ማጠንከር ይጠበቅበታል፡፡ ማንም ሠው ደካማ ሊሆን ይችላል፡፡ እኔ በተፈጥሮዬ ደካማ አይደለሁም፡፡ ደካማ ብሆን ኖሮ አሁን ያለሁበት ቦታ ላይ አልገኝም ነበር፡፡ በትንሹ 150 ሠራተኞችን በስሬ አስተዳድራለሁ፡፡ ከ40 በላይ ቋሚ ሠራተኞች አሉኝ፡፡ ከ200 ሺህ ብር በላይ የወር ደመወዝ እከፍላለሁ፡፡ ይሔን ሁሉ የሚሰራ ሰው ደካማ ነው? ቤተሰቤንም ሆነ ሌሎች ሠዎችን ማስተዳደር የምችል ሠው ነኝ፡፡ ደካማ ብሆንም ከዶ/ር ነጋሶ የምጠብቀው “እንደዚህ ያለ ደካማ ነበር፤ እኔ ነኝ ጠንካራ ያደረግኩት” የሚል ምላሽ ነበር፡፡
ሎሚ፡- የአንድነት የዲሲፕሊን ኮሚቴ ሊቀጣህ የነበረበትና እንዲቀጣህ መመሪያ የተላለፈበት ሁኔታ ነበር?…
ኢ/ር ዘለቀ፡- ዶ/ር ነጋሶ ያላወቁት ነገር ሰው ወንጀለኛ ነው ጥፋተኛ ነው ተብሎ ሊከሰስ እንደሚችል ነው፡፡ አንድ ሌባ ፍርድ ቤት እስከሚፈርድበት ድረስ ተጠረርጣሪ እንጂ ወንጀለኛ አይባልም፡፡ ፍ/ቤቱ ትክክለኛ ውሳኔ እስከሚሰጠው ማለት ነው፡፡ የኔ ጉዳይም በዲሲፕሊን ያስቀጣል አያስቀጣም የሚለውን ማየት የነበረበት የዲሲፕሊን ኮሚቴ ነው አይደል? ያንን ዲሲፕሊን ኮሚቴ ደግሞ ማጠናከር የነበረባቸው ዶ/ር ናጋሶ ናቸው፡፡ እርሳቸው ያዳከሙትንና እርሳቸው የሌላቸውን ዲሲፕሊን ዲሲፕሊን ኮሚቴ ሊሰራው አይችልም፡፡ መጥተው ማቋቋም ይችላሉ፤ በሩ ክፍት ነው፡፡ እመጣለሁ ሲሉ አንድነት ይቀበላል፤ እሄዳለሁ ሲሉ ደህና ሁኑ ይላል፡፡ ጥፋት ኖሮብኝ ቢሆን ኖሮ እቀጣ ነበር፡፡ እርሳቸው ግን ውጭ ሆነው ይቆጫቸዋል፡፡ የኔ አለመቀጣት ትርፉን አላውቀውም፡፡ ፍ/ቤትም አለ እኮ፤ ከዛ ባለፈም እኔን መክሰስ ይቻላል፡፡ እኔ በእውነቱ የዲሲፕሊን ግድፈት አልነበረብኝም፡፡ ም/ቤቱ ዲሲፕሊን ኮሚቴ ይየው ብሏል አይደል? ይሄ ማለት ደግሞ ዘለቀ የዲሲፕሊን ግድፈት አለበት ማለት አይደለም፡፡ ዲሲፕሊን ኮሚቴውን አጠናክሮ እኔን ወደ ዲሲፕሊን ኮሚቴ ማቅረብ የነበረባቸው እርሳቸው ነበሩ፡፡ እውነት ለመናገር በእናንተ መፅሔት ላይ እንዳየሁት እኔ በፓርቲ መቀጠሌ ደስተኛ አላደረጋቸውም፡፡ እኔ ለቅቄ እወጣላቸዋለሁ፤ ችግር የለውም፡፡ ውጭ ሆኜ ፓርቲዬን መርዳት እችላለሁ፡፡ ዋናው ግን የሚያገኙት ትርፍ ምንድነው የሚለው ነው፡፡
ከመንግስት በኩል ብዙ ጫና አለብኝ፡፡ የኮንስትራክሽን ድርጅቴ ስምንት ዓመት ሆኖታል፡፡ እስካሁን ድረስ ግን ከመንግስት ሁለት ጊዜ ብቻ ነው የስራ ዕድል ያገኘሁት፡፡ ማንኛውም ኮንትራክተር የኮንደሚኒየም ሥራ የሚሰጠው ተጠርቶ ነው፡፡ የእኔ ድርጅት ግን ኮንዶሚኒየም ላይ አንድ ጠጠር አልጣለም፡፡ ለምን ቢባል ሊያዩኝ ስላልፈለጉ ነው፡፡ የኔ አንድነት ውስጥ መቀጠል ለምን ዶ/ር ነጋሶን ያበሳጫቸዋል? የሶስት ወር ጊዜ ነው የተሰጠን፡፡ አቅም ከሌለኝ የአንድነት ድርጅት አመንክም አላመንክም በሶተኛው ወር ዘለቀ አቅም የለውምና ይውጣ ይላል፡፡ ያንን ጊዜ መጠበቅ ያስፈልጋል፡፡ ዶ/ር ነጋሶ ከኢህአዴግ ጎራ የወጡ ሰዎችን የዲሞክራሲው ትግል አጋር ማድረግ ነበረባቸው፡፡ እንጂ እኔም ላግዝ ብሎ የመጣውን የኔ ዓይነት ሰው አባረርኩት ማለት አይጠበቅባቸውም ነበር፡፡
ሎሚ፡- የአንድነት ፓርቲ የውጪ ግንኙነት ኃላፊ ነህ፡፡ ቦታው ትልቅ ነው፤ ይህንን ትልቅ ቦታ ያገኘኸው ደግሞ ፓርቲያችሁ አንድነት የሚሊዮኖች ድምፅ ለነፃነት የሚለውን እንቅስቃሴ ባዘጋጀበት ወቅት የገንዘብ ልገሳ ስላደረገ ለውለታው የተሰጠው ነው እንጂ ለቦታው የሚመጥን ሆኖ አይደለም ሲባል ነበር፤
ኢ/ር ዘለቀ፡- በርግጠኝነት ይሄን የሚሉ አዕምሮ ያላቸው ሠዎች ይኖራሉ ብዬ አልገምትም፡፡ ይሄ አንድነትን መናቅ ነው፡፡ አንድነት የት ቦታም እንዳለም አለማወቅ ነው፡፡ እውነቴን ነው የምነግርህ አንድነት ለብር ብሎ በህልውናው ላይ የሚደራደር ፓርቲ አይደለም፡፡ ይሄ የአዕምሮ ማነስም ጭምር ነው፡፡ ይሄ ማለት ዘለቀ አንድነትን በብር ይገዛዋል ብሎ ማሰብ ነው፡፡ አንድነትንም ማናናቅና መወንጀልም ጭምር ነው፡፡ የአንድነት ም/ቤት በሃገር፣ በህዝብ፣ በህልውና ላይ የማይደራደር ም/ቤት ነው፡፡ ዶ/ር ነጋሶ ሊቀ-መንበር በነበሩበት ጊዜ በአብላጫ ድምፅ የሚወሰነውን ነገር የመስራት ግዴታ አለባቸው አይደል? የራሳቸውን ልዩነት ግን በጋዜጣ ሁሉ ያራግቡ ነበር፡፡ ስለመድረክ ጉዳይ ልዩነት አለኝ ብለው ይፅፋሉ፡፡ ልዩነታቸውን እየፃፉ በአብላጫ ድምፅ ለመገዛት ደግሞ ህጉ ያስገድዳቸው ነበር፡፡ ስለዚህ ዘለቀ ለሚሊዮኖች ድምፅ ገንዘብ ስላወጣ ነው የተመረጠው ብሎ አንድነትን መናገር አሳፋሪ ነው፡፡
ሎሚ፡- ኢ/ር ዘለቀ የኢህአዴግ መልዕክተኛ ነው የሚሉ ወገኖች አሉ፤ ለዚህ አባባላቸው ደግሞ ካሉት ሶስት ም/ጠ/ሚኒስትሮች መካከል አንዱ የሆኑት አቶ ሙክታር ከድር የቅርብ ወዳጅና ከወዳጅነትም በላይ በአንድነት ውስጥ የማዳከምና የአንድነትን እቅስቃሴ ለመቅጨት ሰርጎ እንዲገባ የተደረገ መልዕክተኛ ነው ይባላል፡፡ አንተስ ሰምተሃል? ምንስ ትላለህ?
ኢ/ር ዘለቀ፡- በመሠረቱ እነዚህን ነገሮች በሁለት ከፍዬ ማየት ነው የምፈልገው፡፡ እኔ የሙክታር ከድር ወዳጅ ብሆን እፈልገው ነበር፡፡ ለምን መሰለህ ሙክታርን እያነጋገርኩኝ መንግስት ያለውን አቋም ማወቅ እችል ነበር፡፡ እውነት ለመናገር እንደዚህ ያሉ ሠዎችን አጥተን ነው እንጂ ከመንግስት ከፍተኛ ባለስልጣናት ጋር ጓደኛ ብንሆን እኮ ብዙ ነገር ታወራለህ፡፡ ድክመቱንም የምታገኘውም በዛ ነው፡፡ ኢህአዴግ እኮ ደርግን ያሸነፈው በደህንነቱ በእነ ተስፋዬ ወ/ስላሴ አማካይነት ነው፡፡ ቁልፍ ሰዎችን መያዝ ያስፈልጋል፡፡ ብንይዛቸው ደግሞ ይህ የድክመት ምልክት አይደለም፡፡ ምናልባት እንግዲህ ሙክታርም የጅማ ልጅ ነው፤ እኔም የጅማ ልጅ ነኝ፤ ያው መላ ምት ነው፡፡
እንደ ዶ/ር ነጋሶ ያሉ በርካታ ሠዎች የሚጎነትሉህ ቦታ ቁጭ ብለህ የኢህአዴግ መልዕክተኛ ከምትሆን የኢህአዴግ ካድሬ አትሆንም? የአንድ ዞን አስተዳዳሪነት ቦታ ይሰጥሃል እኮ፡፡ አሁን ካሉት ሠዎች በአቅም ላልተናነስ እችላለሁ፡፡ ኦህዴድ ብሆን ደረጃዬን ጠብቄ መጥቼ ሙክታር ያለበት ደረጃ መድረስ እችል ነበር፡፡ በርግጠኝነት ዛሬ ሄጄ ብጠይቀው ኢህአዴግ ይሄን የሚነፍግ ንፉግ አይመስለኝም፡፡ እንደውም ጠላት መቀነስ ነው፡፡
ለህሊናቸው ሳይሆን ለሆዳቸው ያደሩ ጋዚጠኞችም አሉ፡፡ አንድ ሁለት ሶስት ጋዜጠኞች ደውለውልኝ አንድ ጥያቄ ጠይቀውኝ ነበር፡፡ በጣም የወረደ ጥያቄ ማለት ነው፡፡ እኔ ብዙ አልፈራም፤ ሠዎች ይመጡና አንድ ነገር እንስራ ይሉሃል፡፡ በሁለተኛው ቀን ሌላ ነገር ይጠይቁሃል፡፡ ይሄማ ትክክል አይደለም ስትላቸው እንደዚህ ነህ እንልሃለን ይሉሃል፡፡ ምንም ይበሉህ ምን ጊዜውን ጠብቆ እውነት ያወጣዋል፡፡ እኔ ከአንድነት ስራ አስፈፃሚ እንደወጣሁ ኢህአዴግ ሊሆን ነው ምናምን ይሉ ነበር፡፡ ኢህአዴግ እኔ የማስበውን የሚያስብ ከሆነ እንደኔ አንድነት የሚያጠናክር ከሆነ ልናግዘውና ልናጠናክረው ነው የሚገባው፡፡ እንደኔ ዓይነት ኢህአዴጎች ካሉ ለምንድነው የማንሠበስባቸውና የማናመጣቸው? ዘለቀ የኢህአዴግ አባል ሲሆን መታወቂያ ይኖረዋል አይደል፡፡ ኢህአዴግ አንድነትን ለመሠለል ከበቃ አድገናል ማለት ነው፡፡ ይቺ አሉ የሚባሉትን ሠዎች ከስር ሆኖ መቀንጠሻ ናት ዘዴ ናት፡፡
ስለ አንድ ሰው ልንገርህ፤ የባንክ ሠራተኛ ነው፤ ስሙን አልገልፅልህም፤ መሃንዲስ ነው፡፡ አንድ ቀን በራሴ ፅሁፍ በይፋ እገልጸዋለሁ፡፡ አንዱን ጋዜጠኛ ምን ብሎ ያሳስተዋል መሠለህ? አርሲ ነገሌ “መንገድ ስራ” ወስደነው ነበር፡፡ መንገዱ ፈርሶ ተበላሻሽቶ ከፍተኛ ብጥብጥ ተነስቷል ብሎ ይነግረዋል፡፡ ይሄን የሰማው ልጅ ይደውልልኝና “ኢ/ር ዘለቀ ነህ አዎ…አርሲ ነገሌ የምትሠሩት መንገድ ተበላሽቷል ወይ? ምናምን ብሎ ይጠይቀኛል፡፡ ማን ነገረህ? አልኩት፡፡ ጥቆማ ደርሶን ነው አለ፡፡ ዓይተህ ማውጣት ትችላለህ፤ ይህን ካላደረግክ እኛ ህጉን ጠብቀን እንከስሃለን ብዬ መለስኩለት፡፡ ከ15 ቀን በኋላ መንገዱ ይመረቅ ነበር፡፡ ከመመረቁ በፊት ተዟዙሮ የተመለከተው የከተማው አስተዳደር “የመጀመሪያ ኮንትራክተር ነው” ብሎናል፡፡ ሞያውን ተጠቅሞ ስራውን በአግባቡ ሰርቶልናል ተብሎ የከተማ አስተዳደሩ “ቡልኮ” ሸልሞኛል፡፡ በኦሮሞ ባህል ቡልኮ የተሸለሙት እነ አባዱላ ናቸው፡፡ ጋዜጠኛው እዛ ነበርና በጣም ነው የደነገጠው፡፡ ስለዚህ እዚህ መጥተው የተለየ ጥቅም የሚያገኙ ሠዎች ሄደው ስም ያጠፋሉ፡፡ ኢ/ር ግዛቸውን ብዙ ነገር ይሉታል፡፡ ኢ/ር ግዛቸው በተፈጥሮው ጠንካራና እያጣራ ማለፍ የሚወድ ሠው ነው፡፡ ዶ/ር ነጋሶ ቢሆኑ በዚህ ፈተና ይወድቁ ነበር፡፡
ዶ/ር ነጋሶ ጋር ቀድሞ ሄዶ የነገራቸው ሰው አሸናፊ ነው፡፡ እኔ አንተን ቀጥቅጬህ ቀድሜ ሄጄ ከነገርኳቸው ቁስልህን ብታሳይ አይሰሙህም፡፡ ኢ/ር ግዛቸው ግን ይህንን ሁሉ ነው የተቋቋመው፡፡ እነዚህ ሠዎች ካንተ ጥቅም ሲያጡ ፓርቲ ውስጥ ስትገባ የምትጠቀም ይመስላቸዋል፡፡ ለሃገርህ የሆነ አስተዋፅዖ ለማበርከት የሄድክ አይመስላቸውም፡፡ ከዚህ አንፃር ብዙ ነገር ሊወራብህ ይችላል፡፡ በመረጃ “ኢህአዴግ ነው ብሎ” የሚሞግተኝ ካለ ምንም ችግር የለብኝም፡፡ አሉባልታ ግን አሉባልታ ነው፡፡ የኔ ማረጋጋጫ ስራዬ፡፡ ኢህአዴግ ብሆን ኖሮ አንዲት ሴትዮ 400 ሺህ ብር በልታኝ አትቀርም ነበር፡፡ ኢህአዴግ ሆኜ ይሄ ነው የኮንዶሚኒየም ግንባታ ላይ እንዳልሳተፍ (እንዳልሰራ) አልደረግም ነበር፡፡ ኢህአዴግ የሆኑ ሰዎችን እናውቃቸዋለን፡፡ ቢጠሯቸው አይሰሙም፡፡ ገንዘባቸው የት ነው ያለው? እኛ እኮ NGO እየለመንን ነው የምንሰራው፡፡ ያውም ደግሞ ጠንካራ ጠንካራ NGOዎች ናቸው እንጂ አነስ አነስ ያሉት ዝም በሉ ሲባሉ ዝም ይላሉ፡፡ በርካታ NGOዎች ናቸው ጨረታ ካለፍን በኋላ የሰረዙብን፤ ደህንነቶች እያስፈራሯቸው ማለት ነው፡፡ ዘለቀ ኢህአዴግ ነው የሚባለው ከአንድነት ከፓርቲ አገልግሎት ለማስወጣት ሲባል ነው፡፡ ኢህአዴግ መሆን ብፈልግ በአንድነት በኩል መዞር የሚጠበቅብኝ አይመስለኝም፡፡ ለሰራተኞቼ ከ5 ሚሊዮን ብር በላይ ኢንሹራንስ የምገዛ ሰው ነኝ፡፡ አንድ ሚኒስትር የሚከፈለው ደመወዝ ስንት ነው? እኔ እኮ 38 ሺህ ብር ነው ለአንድ መሃንዲስ የምከፍለው፡፡ ምን አጥቼ ነው ኢህአዴግ ስር የምሸጎጠው? በህልሜም የኢህአዴግ አባል ሆኜ ማየት አልፈልግም፡፡ እስካሁን ባለኝ አቋም የኢህአዴግ አባል አይደለሁም፡፡ የአይዲዎሎጂ አስተሳሰብ ጊዜውን ጠብቆ የሚቀየር ነገር ነውና ወደፊት ምን እንደሚፈጠር አላውቅም፡፡ ምኒልክም “ሃገሬ ስትወረር ከማይ ሞቴን እመርጣለሁ” እንዳሉት እኔም ኢህአዴግ ከምሆን ሞቴን ነው የምመርጠው፡፡ የሚሊዮኖች ድምፅ ለነጻነት የሚለውን የአንድነት ዘመቻ ረዳህ ተባልኩ፡፡ ግድቡ ለኢትዮጵያ ጥቅም ሲሰራ እደግፋለሁ፡፡ ኢህአዴግ የፖለቲካ ቅስቀሳ ስለሚያደርግበት አንድም እርዳታ አድርጌበት አላውቅም፡፡ የአባይ ግድብ የኔ ገንዘብ የለበትም፡፡ ለምን? ለፖለቲካ ቅስቀሳ እያዋለው ስለሆነ፡፡ ለህዝብ አሳልፎ ስላልሠጠ፤ ለህዝብ ስጥ እያልኩ እየፃፍኩበት ነው፡፡ ለህዝብ ሲሰጥ ግን አንደኛ የምረዳው እኔ ነኝ፡፡ አሁን ግን ለአባይ ግድብ የአንድ ብር ቦንድ አልገዛሁም፡፡
ሎሚ፡- ከዚህ ቀደም የፓርቲያችሁ ልሳን የሆነው ፍኖተ ነፃነትን “አዲስ ዘመን” ብለህ ዘልፈኸዋል፤ አዲሱ ካቢኔ ሲዋቀርም በአንተ መመረጥ ዙሪያ ከተነሱ ቅሬታዎች አንዱ ይሄነው፤ እንዲህ ልትል የቻልክበት ምክንያት ምንድነው?
ኢ/ር ዘለቀ፡- ምን መሰለህ? በወቅቱ አንድ ዜና ሰርተው ነበር፡፡ እኔን የሚመለከት ዜና ም/ቤቱ ሲሰጣቸው ሚዛናዊ ለማድረግ ሀሳቤን አላካተቱም ነበር፡፡ ስላልጠየቁኝ “ፍኖተ ነፃነት” ትልቅ የህዝብ ሚዲያ ናት፤ ግን ምንድነው ከአዲስ ዘመን የተለየ የሚያደርገው?…አዲስ ዘመን ዜና ሲሰራ የጉዳዩን ባለቤት አይጠቅም አይደል?…ፍኖተ ነጻነትም እንደዚያ ስላደረገ አዲስ ዘመን ብዬው ነበር፡፡ እኔን መጠየቅ ነበረባቸው፡፡ በአንድነት ባህል አንድ ግለሰብ ከፕሬዚዳንቱ እኩል መብት አለው፡፡ ያንን መብቴን አልሰጣችሁኝም የሚል ቅሬታ ነው ያነሳሁት፡፡ ከጋዜጠኛው ጋርም ተነጋግረናል፡፡ ዜናውን ስትሰሩ ሚዛናዊ ማድረግ አለባችሁ በሚል ተወያይተናል፡፡ ችግሩም በሰላም ተፈትቷል፡፡             source zehabesha

Thursday, March 27, 2014

Etiopiske myndigheter driver utstrakt overvåkning av sine borgere, også i Norge, viser ny rapport.
I SLUTTEN AV 2012 ble Yohannes Alemus? kone pågrepet av folk fra den etiopiske sikkerhetstjenesten under et besøk hos slektninger i hovedstaden Addis Abeba. Hun hadde med seg parets to barn. Yohannes er tidligere flyktning, nå norsk statsborger, og han er tilhenger av et politisk opposisjonsparti som er forbudt i Etiopia. Sikkerhetspolitiet forhørte Yohannes? kone om hans politiske forbindelser, sendte ham e-poster og ringte ham i Norge. De ville ha mer informasjon om hans kolleger i opposisjonen. Han avslo, og etter 20 dager ble hans hustru endelig løslatt og sendt tilbake til Norge.Yohannes trodde at denne episoden var over med det. Han tok feil.
UTEN AT HAN visste det, inneholdt en av e-postene et vedlegg som var infisert med et tyskutviklet spionprogram som kalles Finfisher. Så snart den hadde infisert datamaskinen hans, hadde den etiopiske sikkerhetstjenesten ubegrenset adgang. Etter at han intetanende hadde videresendt e-postene til andre, ga dette spionprogrammet potensielt fri adgang for sikkerhetsmyndighetene til deres computere også. Dataeksperter bekreftet at computeren til minst en av hans kontakter ble overvåket ved hjelp av det infiserte meldingsvedlegget.
Over hele verden reagerte folk i fjor med vantro og sinne, da det ble avslørt hvordan USA har overvåket våre telefonsamtaler og e-poster. I Europa er det få som bekymrer seg over at overvåkingen vil resultere i trusler mot deres liv og familier. Men for etiopiere, blant dem flyktninger som bor i Norge, kan overvåking fra deres myndigheter føre til arrestasjoner, trusler, tortur og urettferdige rettssaker. Og, som vår forskning viser, er ikke folk trygge for spionasjen fra Addis Abeba, selv når de er flyktet til utlandet.
GRANSKING vi har gjennomført de siste 18 månedene viser at den etiopiske regjering bruker sin kontroll over landets kinesiskproduserte telekommunikasjonssystem til å overvåke kommunikasjonen mellom sine egne borgere, samt arrestere og kneble dissens både i Etiopia og utlandet. Tjenestemenn i sikkerhetstjenesten har ubegrenset adgang til registrene over alle i landet som eier en telefon. Ofte spiller de av opptak av samtaler for folk i som sitter i varetekt under ulovlige avhør.
Dette har hatt svært direkte virkning for det etiopiske samfunn i Norge. Mange frykter at dersom de kommuniserer med sin familie hjemme i Etiopia, vil samtalene bli sporet, slik at slektningene kan risikere represalier. De gjør rett i å være redde.Etiopia har et forferdelig rulleblad med brudd på menneskerettighetene - tortur av kritikere er vanlig, opposisjonspartier er blitt desimert, uavhengige organisasjoner er praktisk talt ikke-eksisterende, og det finnes knapt uavhengige media. Tusener av etiopiere har flyktet fra trusler mot deres liv og sikkerhet, og mange er kommet til Norge.
MEN SELV i dette trygge tilfluktssted, akkurat som andre steder i Europa, bruker etiopiske myndigheter svært avanserte, europeiskproduserte elektroniske overvåkingsverktøy til å avlytte avvikende røster blant den etiopiske diasporaen. Disse verktøyene kan gi sikkerhets- og etterretningsbyråene full adgang til filer, informasjon og aktiviteter på den aktuelle personens infiserte datamaskin. De kan avlese tastetrykk og passord, og skru på både webkamera og mikrofon, slik at en computer her i Norge blir et effektivt avlyttingsapparat.
Mens jeg drev research om problematikken, møtte jeg en annen mann, Badessa (som ikke er hans virkelige navn). Han bor i en flyktningleir i Kenya. Han fortalte meg: «Jeg pleide å få telefonsamtaler fra min bror i Norge og min søster i Nederland. Så en dag ble jeg arrestert og forelagt en liste med mine telefonsamtaler, og ble bedt om å fortelle hvem de utenlandske numrene tilhørte. Jeg svarte at det var slektningene mine. Deretter spilte de av en telefonsamtale med min bror i Norge, der vi snakket om politikk. Jeg var den gang medlem i den (forbudte) frigjøringsfronten Oromo Liberation Front.»
BADESSA ble hardt torturert i ti dager i en militærleir i Etiopia. Selv om han nå befinner seg i relativ sikkerhet i Kenya, er han redd for å snakke med noen i familien, og han har fått fysiske og psykiske skader etter opplevelsen. Han håper han kan flytte til broren i Norge, men har ikke snakket med ham siden den forrige telefonsamtalen. I Etiopia er en rekke personer blitt arrestert og mishandlet uten å ha gjort noe galt, annet enn å snakke med etiopiere som bor i utlandet.
Mens verden gjør rett i å la seg sjokkere av Edward Snowdens avsløringer om amerikanske myndigheters masseovervåking, bør vi også bekymre oss over at repressive regjeringer i mange land, som for eksempel Etiopia, kjøper og benytter europeiskprodusert teknologi målrettet mot uavhengige røster over hele verden, inkludert Norge.
NORGE KAN iverksette viktige tiltak for å stanse dette misbruket. Norske myndigheter bør slutte seg til initiativ for å regulere eksporten av slik teknologi til regjeringer som har en kritikkverdig omgang med menneskerettighetene, som Etiopia. Inntil det skjer, vil ikke Yohannes Alemu være det siste offeret for cyber-overvåkingen.
Kronikkforfatteren er medforfatter av rapporten «De vet alt vi gjør: Telecom og Internettovervåking i Etiopia», utgitt i går av Human Rights Watch, og som innlegget er basert på.

Tuesday, March 25, 2014

Ethiopian Regime Detained Opposition Party Leader, Terrorized Semayawi Party Members

March 24, 2014
Mr. Yilkal Getnet, chairperson of the rising Ethiopian opposition Semayawi Party
Mr. Yilkal Getnet
Ethiopian American Council (EAC)
Silver Spring, Maryland, March 23 – Just before boarding time last Friday night, airport personnel told Mr. Yilkal Getnet that he was to report to a Tigrayan Peoples Liberation Front (TPLF) officer at Bole Airport, Addis Ababa, Ethiopia. Mr. Getnet, chairperson of the rising Ethiopian opposition Semayawi Party, was leaving Ethiopia to attend a Young African Leaders Initiative (YALI) fellowship program in the United States.
Mr. Getnet’s luggage was removed from the plane and he had to endure three hours of intense questioning by some TPLF so-called “security agents” which caused him to miss his flight. Mr. Getnet, educated as a civil engineer, returned to his home around 2 a.m. Saturday morning.
The TPLF government insists that it is a democratic nation concerned with only the best interests of the Ethiopian people. Yet the current regime has no qualms about denying a basic human right – the liberty for a citizen to freely move about and travel to any country he or she desires. Perhaps America is secretly forbidden to young Ethiopian leaders by the ruling government, fearful that these young people may learn too much about democracy and a free citizenry.
YALI was initiated by American President Barack Obama in 2010. He wanted a program, set up through the U.S. State Department, to strengthen young African leaders as they “spur growth and prosperity, strengthen democratic governance, and enhance peace and security across Africa.” Because of the TPLF actions that stopped Mr. Getnet’s travel, these high goals must be troublesome to the corrupt ruling regime.
The ruling powers in Ethiopia can still claim the U.S. as an ally. But, the present regime should be wary about preventing a young Ethiopian from visiting American shores to learn about economic growth, commercial prosperity, and human rights. President Obama set up this program himself. Surely he and his state department, along with American citizens in general, will finally see the farce in this alliance with a dictatorial regime that tramples the rights of its citizens. As of yet, no comment has come from either President Obama or the U.S. State Department regarding Mr. Getnet’s detention.
This is not the first incident in 2014 that marks the repression and terror the current regime has visited on Semayawi Party members and their supporters. In early February, 14 were arrested in the city of  Gondar as they planned a peaceful demonstration to take place in the city’s Mesqel Square. Four executive leaders were among them: Getaneh Balcha (Organization Affairs), Yidenkachew Kebede (Legal Affairs), Berhanu Tekeleyared (Public Relations), Yonatan Tesefaye (Youth Affairs). Two drivers and a camera man were also arrested. Cameras and laptop computers were confiscated.
More recently, Semayawi Party members were arrested and some badly beaten during a protest at a 5k Women’s Great Run event. The women runners used the event to protest the strangle-hold the ruling regime has on the liberties of the Ethiopian people. As is standard with terrorist organizations, the regime’s goons took the women away in the night for interrogation and threatened them with guns held to their heads.
Other parties in opposition to the current regime’s tyranny exist, such as the Andinet and the All Ethiopian Unity Party (AEUP). The Semayawi Party is distinguished by its youthfulness. Most members are under the age of 35 and seem somewhat fearless in the face of state police brutality and the regime’s terrorizing of its own citizens.
The Semayawi Party, also known as the Blue Party, became part of the opposition front during June of last year when a huge rally formed in Addis Ababa. Demonstrators were protesting the unlawful jailing of journalists, and religious and political leaders..
When a regime bans or restricts social media and confiscated cell phones, that is evidence that the regime is restricting or banning the rights of its populace to free speech and other civil expression.
Among other crimes, the current regime is evicting people from their heritage lands and leasing thousands of acres to foreign  corporations – regime cronies pocket the monetary reward. Corruption and poverty presently are endemic in this ancient land and the populace at large deeply resents the ruling regime. The Semayawi Party hopes to forge a unity with other opposition parties, and the Ethiopian populace, to bring about the necessary political change that will allow a truly democratic government to prevail and serve the Ethiopian people.
Last summer, Mr. Getnet vowed that if social and economic issues such as unemployment and inflation were not dealt with soon, that his party would organize more protests. “It is the beginning of our struggle,” he said.

Hiber Radio: “ቦሌ ኤርፖርት ፓስትፖርቴን የሰጠሁት ሰራተኛ አለቃዬን ላነጋግር ብሎ ገብቶ የፓስፖርቴን አንድ ገጽ ቀዶ በመጣል አንድ ገጽ ጎሎታል አለኝ፤ ቀረሁ” – ኢንጂነር ይልቃል





<<...አሜሪካ ለመምጣት ቦሌ ፓስፖርቴን የሰጠሁት የኢሚግሬሽን ሰራተኛ ቆይ አለቃዬን አነጋግሬ ልምጣ ብሎ ወደ ሌላ ቢሮ ገብቶ ተመልሼ ሲመጣ ፓስፖርትህ አንድ ገጽ ጎሎታል አለኝ። አንድ ገጽ ቀዶለት ነበር የመጣው። ድርጊቱ ከአገር እንዳልወጣ የተደረገ ነው ..አገሪቱም እነሱም ምን ያህል የወረደ ደረጃ ላይ እንዳሉ የሚያሳይ አሳፋሪም አስቂኝም ድራማ ነበር.. .>>
ኢ/ር ይልቃል ጌትነት የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀ መንበር ወደ አሜሪካ እንዳይመጡ ስለታገዱበት ሁኔታ ለህብር ከሰጡት ማብራሪያ የተወሰደ
<<...ዓለም አቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያውያን መብት በኩዌት ያሉ ወገኖቻችን ያሉበትን ሁኔታ በተመለከተ ማጣራት እያደረግን ለኩዌት መንግስትም በየኤምባሲያቸው በኩል በኢትዮጵአውያን ላይ በኩዌት ሚዲያ የሚደረገውን ቅስቀሳ ተከትሌ የጥቃት ሰለባ እንዳይሆን መብታቸው ተጠብቆ አገራቸው የሚሄዱትም እንዲሄዱ እንቅስቃሴ ጀምረናል። ዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶችንም ስለ ጉዳዩ እናሳውቃለን...>>
ወ/ት ሜሮን አሀዱ የዓለም አቀፉ ትብብር ለኢትዮጵያውያን መብት ተቆርቋሪ የህዝብ ግንኙነት ሀላፊ በኩዌት ስላሉ ኢትዮጵያውያን ጉዳይ ከህብር ጋር ካደረገችው ቆይታ
ደብዛው የጠፋው የማሌዢያ አየር መንገድ ጉዳይ እና ያልተሳካው ፍለጋ እስከምን ይዘልቃል (ልዩ ዘገባ)
በቬጋስ ለስራ ማቆም አድማ ወጥቶ ሕይወቱ ስላለፈው የታክሲ አሽከርካሪ መታሰቢያና የተቃውሞው ተሳታፊዎች የወደፊት እርምጃ ውይይት
ሌሎችም ዝግጅቶች
ዜናዎቻችን
* በኦጋዴን የልማትና የኢኮኖሚ ጥያቄ ያቀረቡ የአገር ሽማግሌዎች መታሰር በአካባቢው ውጥረትና ስጋት ማስነሳቱ ተነገረ
* የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር ቦሌ ላይ በድንገት ከፓስፖርታቸው አንድ ገጽ ተቀዶ ወደ አሜሪካ እንዳይወጡ የታገዱበት ሂደት አስገራሚ ድራማ ነበር አሉት
* በወላይታ ተደብድበው የታሰሩት የአንድነት ፓርቲ አመራሮች ትላንት ተለቀቁ
- የተነጠቁት ሞባይላቸው ባልታወቀ ነገር ተነክሮ እንዲበላሽ ተደርጓል
* አሜሪካ ከኢትዮጵያ የምትወስዳቸው የማደጎ ህጻናት ቁጥር ማሽቆልቆሉ ተገለጸ
* በአዲስ አበባ ተሳፋሪዎችን የጫነ አንበሳ አውቶብስ ድልድይ ውስጥ ገብቶ የዘጠኝ ሰዎች ሕይወት አለፈ
* ኤርትራ በጥቂት ቀናት ውስጥ ሶስት ጄኔራሎቿን በሞት አጣች
* የአስመራው መንግስት ኢትዮጵያ አዲስ የዲፕሎማሲ ዘመቻ ከፍታብኛለች አለ
ሌሎችም ዜናዎች አሉ

Wednesday, March 19, 2014

TPLF Security Agent Points Gun at Arrested Female Activist

March 17, 2014
Semayawi Party (Blue Party) updated its supporters and the world about the arrested party leaders and female activists prison experience.
Semayawi Party- Ethiopia
Lets share you some of the news from the prison we are disgusted with!
A day before one of the girls called out late at night, the security guard took her to a room where there was a man namely Sami (Samson I think) who claim to be from security force and ordered her to sit. The talk was started with threatening and tricking. She reported to us that he told her they cannot be successful with peaceful struggle and asked what the Blues are trying to do if that does not work.Emebet Girma, turned 18 this year is on of the arrested female activists
Emebet Girma, turned 18 this year was quite smart one, she explained to him “all the Blue members and supporter would not do such an act and we stand and struggle peacefully all the way till we are all arrested or killed for freedom with love and truth that for sure will set them free”… the replay that he got from the young girl irritates him and took out his gun and put it on the table… “I wasn’t disturbed,” she said.
After a pause he pointed the gun at her and threatened her. She said, “he asked me what if he shoots me, and I told him to go ahead.” The brave young women told us this in the narrow window that ables visitors communicate with while the guards are watching every move and hear every word. While we talk one of the police was looking at us repulsively trying to warn us to stop with a scary facial expression. Yet she remained still and continued.
“After some filthy threatening he started to talk to me as young girl who must act like the rest of the girls out there,” she said… and added he even asked her phone number after trying to sweetly talk to her.
Past the drama she was returned to her cell hearing partially begging and somehow threatening speeches behind her, followed by the so called security force member ‘Sami’ and the same guard that took her out.
We will keep you updated for more!
                                                                                    source ECADF

በነፃነት ቀን ነፃነት ማጣት !


ከይድነቃቸው ከበደ
ሰብአዊ መብቶች እያንዳንዳችን ሰው በመሆናችን ብቻ የሚገቡን ከሰብአዊነታችን ተለይተው ሊታዩ የማያችሉ መብቶች ናቸው፡፡ መንግስታት እነዚህን በአለም አቀፍ ደረጃ እውቅና የተሰጣቸውን ሰብአዊ መብቶች ለማክበር ለማስከበርና ለማሟላት በቀዳሚነት ኃላፊነት አለባቸው፡፡ በዚህም መሰረት ኃላፊነት ከፈረሙ ቀደምት አገራት መካከል ኢትዩጵያ ትገኝበታላች፡፡
ይሁን እንጂ የሴቶች ሰብአዊ መብቶች በሚፈለገው መልኩ ተግባራዊ ካለመሆኑ ባሻገር ኢ-ፍትሃዊነት እጅግ የበዛ ነው፡፡ ይህም በመሆኑም እ.ኤ.አ. በ1908 በአሜሪካ ኒወርክ ከተማ በጨርቃ ጨርቅ ፋብሪካ ይሰሩ የነበሩ ላብአደር ሴቶች ‹‹ለእኩል ሥራ እኩል ክፍያና የተመቻቸ የሥራ ሰዓት ለሴቶች›› በሚል መፈክር የሥራ ማቆም አድማ በማካሄድ የሴቶች ድምፅ እንዲስተጋባ አድርገዋል፡፡ ይህን ተከትሎ የዓለም ሴቶች በማህበር በመደራጀት ትግላቸውን በማጠናከራቸው የዓለም መንግስታትን አስተሳሰብ በመለወጥ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አባል አገሮች የሴቶች መብት ስምምነት/ኮንቪክሽን/ እንዲፈራረሙ እብይ ምክንያት ሆነዋል
እ.ኤ.አ. በ1910 በኮፕን አገር ከተማ በተደረገው ሁለተኛው ዓለም አቀፍ የሴቶች ጉባሄ ላይ የመነሻ ሃሳብ በማቅረብ ማርች 8 በየዓመቱ እንዲከበር ያደረጉት ሴቶች ለመብታቸው ያደረጉትን አስታውጾ ለመዘከር ዓለም አቀፍ መድረክ ለማመቻቸት በመቻላቸው ስማቸው በአክብሮት ይነሳል፡፡ ለመጀመሪያ ጊዜ በዓሉን ያከበሩት ጀርመን፣አውስትራሊያ፣ሲውዘርላንድ እና ዴንማርክ ለመሆናቸው መረጃዎች ይጠቁማሉ፡፡
ከዚሁ የአንድነት ተምሳሌትነት በመነሳት በዓለማ አቀፍ ደረጃ ማርች 8 የሴቶች ቀን በማድረግ ዓለም አቀፍ ስያሜዎችን በመስጠት አገራችን ኢትዮጵያ ጨምሮ በተለያየ መልክ ሲከበር አመታትን እቆጥሯል፡፡ የዘንድሮዉም ማርች 8 አለም አቀፍ የሴቶች ቀን እስከ ዛሬ በአገራችን በተከታታይ የኢትዮጵያ ሴቶች ካከበሩት በዓላት የሚለየው ሁሌም የምኮራባቸው የሰማያዊ ፓርቲ ሠላማዊ ታጋይ ሴቶች የፈፀሙት ገድል ነው፡፡
በአገራችን ኢትዮጵያ የዜጎች መብት በእኩልነት ተጠብቆ በሴቶች ላይ አጥልቶ የኖረው የጾታ ጭቆና እስከዛሬ ምላሽ ያላገኘ መሆኑ የሚታወቅ ነው፡፡በተለይ በወያኔ/ኢህአዴግ መንግስት የስልጣን ዘመን የሴቶች ጭቆና እና የመብት እረገጣ በህግ ማቀፍ ውስጥ መሆኑ ይብልጥ አሳሳቢ ያደርገዋል፡፡ ይህን ለማለት የሚያስደፍረው የህጎች ሁሉ የበላይ ህግ ነው በሚባለው ህገመንግሰት የፆታን አድልዎ የሚቀርፍ እና የሴቶችን መብት የሚያመላክት ድንጋጌዎች በውስጡ አካቶ የያዘ ቢሆንም ተግባሪዊነቱ ፕ/ር መስፍን እንዳሉት ‹‹የተፃፈበትን ወረቀት ያህል ዋጋ የማያወጣ ነው››፡፡ ዋጋ አለው እንኳን ከተባለ የትርፉ ተካፋይ የሆኑት የገዥው መንግሰት አጨብጫቢዎች እና የጡት ልጆች ብቻ ናቸው፡፡
በአገራችን መከበር ከጀመረ ከሦት አስርታት በላይ ያስቆጠረው ማርች 8 ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን ለሴቶች በሴትነታቸው ከሚደርስባቸው ጾታዊ በደል እና የሰብአዊ መብት ጥሰት ያስቀረላቸው አንድም ነገር የለም፡፡ በተለይ ከላይ እንደተገለፀው በወያኔ/ኢህአዴግ መንግሰት ሴቶች በህግ እና በመብት ጥላ ስር ከፍተኛ የሰብአዊና የዲሞክራሲ ጥሰት እየተፈፀመባቸው ይገኛል፡፡
እጅግ አስገራሚው ክስተት ደግሞ የኢህአዲግ ሴቶች ሊግ ፣ የሴቶች ፎረም ኢህአዲግ የሚያዘው እና አገዛዙ ያስተባበራቸው በርካታ የሴት ማህበራት ተጠሪነታቸው በቀጥታ ለወያኔ መንግስት ስርአት ነው፡፡ ስርአቱ ደግሞ የመላው ኢትዮጵያዊያን ድጋፍ እና ይሁንታ ያላገኘ መሆኑ ነው፡፡ ነገሩን ይበልጥ አሳሳቢ የሚያደርገው ደግሞ ኢትዮጵያዊያን ሴቶች ከመንግስት ድጋፍ ውጪ በራሳቸው ፍቃድና አቅም አንድም የተደራጀ ማህብር የሌላቸው መሆኑ ነው፡፡ እርግጥ ነው የሴቶች የፅዋ እና የእድር እንዲሁም የዕቁብ ማህበራት በአገራችን ለቁጥር የሚታክቱ ነው፤ግን እነዚህ ማህበራት የሴቶችን ሁለንተናዊ ችግሮችን የሚቀርፉ አይደለም፡፡
ለመደራጀት ሳይሆን ለማደራጀት ትኩረት እና ድጋፍ የሚሰጠው መንግሰት በሴቶች ላይ ማላገጥን ስራዬ ብሎ ተያይዞታል፡፡ለዚህም እንደማሳያ ከታችኛው የቀበሌ ባለስልጣን ጀምሮ እስከላይኛው የአገር መሪ የሴቶች እኩልነት እና የመደራጀት መብት በህግ የተጠበቀ እንደሆነ ሳይታክቱ የሚገልፁት ነገር ነው፡፡ይሁን እንጂ የሴቶች እኩልነት እና የመደራጀት መብት ለኢህአዴግ አባልነት እና ቤት ለቤት ቡና እያጣጡ የተነገራቸው መልሰው ከማውራት ከቅያስ ወይም ከጎሮ ከድሬነት ያለፍ ተሳትፎ ከተደራጁበት ሳይሆን ከደራጃቸው አካል ያተረፉት ነገር የለም፡፡ ከላይ የተጠቀሰው አሳብ ለመረዳት እና ለመታዘብ ብዙ መራቅ አያስፈልግም በህገመንግስቱ መሰረት ተደራጅተዋል የተባሉ ማናቸውም እንዲሁም በየትኛውም ቦታ የሚገኙ የሴት ማህበራት ከመንግሰት ተፅኖ ውጪ ላለመሆናቸው ከማህበራቸው የስም አወጣጥ ጀምሮ ተግባራቸው በመመልከት በቀላሉ ማህበሩ እና ማህበርተኞችን እነማን እንደሆኑ ለመረዳት ይቻላል፡፡
ለዚህ ፁሑፍ መነሻ የሆነው አሳብ ዘንድሮ ተከብሮ ሳይሆን ተደፍሮ ለማለት በሚያስችል ሁኔታ ማርች 8 መሰረት ያደረግ ነው፡፡ እንደሚታወቀው የባለፈው እሁድ ማርች 8 አስመልክቶ የሴቶች 5 ሺህ ኪ.ሜ ሩጫ ውድድር ተካሂዶአል፡፡ በውድድሩ ላይ ቁጥራቸው የበዛ ሴቶች ተሳትፈዋል ፤ከተሳታፊዎቹ ብዛት ቁጥራቸው ቀላል የማይባሉ በአነስተኛ እና ጥቃቅን መንግስት ያደራጃቸው ሴቶች ናቸው፡፡ እነዚህ ሴቶች አደባባይ ይዘው የወጡት አሳብ ጥቃቅን መሆኑ በእርግጥም ማህበርተኞቹ ምን ያህል አንድ ለአምስት ‹‹እደተጠረነፉ›› የሚያሳይ ነው፡፡ የጉዳዩ አሳሳቢነት የሚጀምረው እነኚህ ጢቂት ‹‹የተጠረነፉ›› ሴቶች በነፃነት ቀናቸው ነፃነት የተነፈጋቸው መሆኑ ነው፡፡ ምክንያቱ ደግሞ እሩጫው ላይ የተሳተፉት በራሳቸው ፍቃድ ሳይሆን በድረጅታቸው ትዕዛዝ ነው ሊያስብል የሚያስችል የተለያየ ‹‹ልማታዊ›› የሆነ መፈክሮችን ሲያሰሙ ተደምጠዋል፡፡በመንግሰት ልዩ ድጋፋ የተደረገላቸው እነኚህ ሴቶች ለሚደግፉት ሳይሆን ለተገደዱበት ዓላማ የመሰላቸውን መፈክር እና ቀረርቶ በማሰማት እንዲሁም የተለያዩ ፖስተሮችን በመያዝ በዕለቱ ሲንቀሳቀሱ ታይተዋል፡፡
ይሁን እንጂ ለመንግስት ደጋፊዎች የተፈቀደው ለሌሎች ለመንግሰት ተቃዎሚ ሴቶች ፖሊስ ያደረገው ክልከላ እና እስራት ክስተቱን አስገራሚ ብቻ ሳይሆን አሳሳቢያ ደርገዋል፡፡ እንደሚታወቀው ማርች 8 ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን ነው፤ ይህ ቀን ሴቶች ተሰባስበው ከበሮ ይዘው የሚደልቁበት ቀን ሳይሆን ለነፃነታቸው ቀደምት ሴቶች ያደረጉትን ተጋድሎ በመዘከር ያሁኖቹ ሴቶች ለበለጠ እኩልነት እና ነፃነት በጋራ የሚቆሙበት የቃል ኪዳን ቀን ነው፡፡ ይህም እንደሆነ የተረዱ ሴቶች በነፃነት ቀናቸው ስለነፃነታቸው ከፍ ባለ ድምፅ ሲዘምሩ ማየት ምንኛ መታደል ነው ! ይህን በድፍረት ላደረጉት የሰማያዊ ፓርቲ ወጣት ሴቶች አድናቆት ሊቸራቸው እና ድጋፍ ሊሰጣቸው ይገባል፡፡
ከዚህም በተጨማሪ ሴቶች በፖለቲካ አመለካከታቸው ብቻ በአደባባይ ታፍሰው ለእስር የበቁት በእኔ ዘመን ይህ የመጀመሪያ ነው ፡፡የኔ ዘመን ደግሞ 23 ዓመት ሙሉ የሴቶች የፖለቲካ ተሳትፎ የበላው ጅብ አልጮው ብሎ ተቸግረን የከረምንበት ወቅት ነው፡፡ እርግጥ ነው ይህ የሆነበት ምክንያት ለማወቅ እና ለመዘርዘር ሰፊ ጥናት ያስፈልጋል፡፡ የችግሩ አሳሳቢነት እንደተጠበቀ ሆኖ እንቢ ለነፃነቴ በማላት አደባባይ በመውጣት የሰማያዊ ፓርቲ ወጣት ሴቶች ‹‹ እኔ የጣይቱ ልጅ ነኝ ! እስክንድር ይፈታ ! እርዮት ትፈታ ! አብበከር ይፈታ ! አንዱአለም ይፈታ ! መብራት እና ውሃ ናፈቀን ! ፍትህ እንፈልጋለን ! ›› እና የመሳሰሉትን መፈክር በልበ ሙሉነት በማሰማት ያሳዩት ቆራጥነት ታሪክ መቼም የሚዘነጋው አይደለም፡፡ በይበልጥ ደግም በዚሁ የፖለቲካ አመለካከታቸው ምክንያት ብቻ ለእስር መዳረጋቸው የመንግስት ስርዓት ምን ያህል አምባገነን እና ጨቋኝ እንደሆን በግልፅ የሚያሳይ ነው፡፡

Sunday, March 9, 2014

የወያኔ የግፍ ኣስተዳደር ውጤት

በኣሁኑ ሰኣት በሀገራችን ላይ በግልጽ የሚታየው የጎሳ እና የዘር መድሎ ውጤት ህውሀት መስራቾች ስልጣን ለመያዝ ብሎም ህዝቡን በመከፋፈል ስልጣንን ለማራዘም ሲመሰረት የተጠነሰሰ ሀሳብ ነው ይህም ዛሬ ሀገራችን ውስጥ ባሉ ከትንሽ አስከትልቅ ተቋማት ላይ በግልጽ እየታየ ነው ። የህዝብ መገልገያ ተቋማት እውቀታቸው ለቦታው በማይመጥን ነገር ግን የወያኔ ታማኝ ኤጀንት ባለስልጣናት መተዳደሩ የአሰራር በለሎኦች አንዲስፋፉ ተቋማትን አንደግል ንብረታቸው በመያዝ ሰራተኞች ላይ የሚፈጠሩ በደሎች ከጊዜ ወደ ጊዜ አየተስፋፋ በመምጣቱ ዜጎች ተምረው ሀገራቸውንም ሆነ ህዝቡን አንዳያገለግሉ አንቅፋት ሆኖባቸዋል።
ሀገራችን ከፍተኛ የሰው ሀይል ከሚሰደድባቸው ሀገሮች ቀዳሚ ሰንጠረዥ ውስጥ ትገኛለች ከስደተኞቹም ውስጥ አብዛኛው ወጣት እና የተማረው የሰው ሀይል ነው ፣ ኣንዲት ሀገር ካላት መሰረታዊ ሀብቶች ዋነኛው ወጣት የሰው ሀይል ነው። ዛሬ ሀገራችን ባለው ኣስከፊ የኣስተዳደር ችግር ምክኒያት ልጆቿ በስደት መሬቷን በሽያጭ አያጣች ትገኛለች ለዚህም በቅርቡ በኣለማችን ታላላቅ ሚዲያዎች መነጋገሪያ የነበረው ረዳት ፓይለት ሀይለመድን ኣበራ ጉዳይ እንደዋና ምሳሌ ተጠቃሽ ነው ።


                                                                                                    በጀሚ ነሲቡ

Friday, March 7, 2014

የአቶ አለማየሁ አቶምሳ አሟሟት

በጣም የሚያሳዝነው የህወሃት አሻንጉሊቶች የሚሞቱት ሁለት ግዜ መሆኑ ነው። በቁም እየሞቱ ስለሚኖሩ የመጨረሻው ሞታቸው ብዙም አስደንጋጭ አይሆንም። የአቶ አለማየሁ አቶምሳ አሟሟትን በተመለከተ የታዘብኩት መርዶውን የመንግስት ሚድያዎች ከታይላንድ በፍጥነት ማድረሳቸውን ነው። አቶ መለስ ሲሞቱ መርዶውን በግዜ ያረዳውን ኢሳትን ውሸታም እያሉ ህዝቡን ስድስት ሳምንታት ያለአግባብ አስጠበቁት። ህውሃቶች ለዚህም ያዳላሉ!!!
በፎቶው ላይ ከሚታዩት "መሪዎች" መሃል የቀሩት ሁለቱ በቁም የሞቱት ብቻ ስለሆኑ ሁሉም ሞተዋል ማለት ነው። ይህንን የነቀዘ ስርአት ሳይሸት ተረባርበን ቶሎ እንቅበረው።



source Abebe Gelaw

Tuesday, March 4, 2014

Open letter to the President of Switzerland: Re: Ethiopian Co-Pilot…

February 24, 2014
The Swiss Confederation
C/O Embassy of Switzerland 
2900 Cathedral Ave. NW 
Washington, DC 20008 
February 24, 2014
Dear President Didier Burkhalter,
Re: Ethiopian Co-Pilot Hailemedhin Aberra Tegegn
It is to be recalled that on Monday, February 17th 2014, a Boeing 767 Ethiopian Airlines commercial airliner, Flight ET702, which was en route to Rome, was diverted to Geneva, where it safely landed at 6:02 am (0502 GMT). As it has been widely reported, the airliner was diverted from its official route by the Ethiopian co-pilot, Hailemedhin Abera Tegegn, who made a request for political asylum in Switzerland while hovering over Geneva.
Those of us who have gathered here today at the Swiss Embassy in Washington D.C. as well us so many others who have been unable to come due to work and other commitments, are eager to humbly appeal on behalf of our compatriot Hailemedhin Aberra Tegegn, who appears to have great faith in the fairness, judiciousness and hospitality of the people and government of Switzerland. Having first-hand experience of facing persecution in Ethiopia, we have little doubt that Mr. Tegegn was desperate not only to seek political asylum but also feel that he was evidently eager to attract global attention to the predicament and suffering of his fellow citizens in Ethiopia who are routinely being killed, jailed and tortured by the TPLF-led regime.
We would, therefore, like the government of Switzerland to consider the following facts, inter alia, in dealing with Mr. Tegegn’s case, as he clearly wanted to attract global attention to the plight and suffering of Ethiopians under the tyrannical minority regime in Ethiopia, the Tigray People’s Liberation Front (TPLF/EPRDF).
  1. Ethiopia under the TPLF is one of the most repressive states in the world. Human Rights Watch, Amnesty International, Genocide Watch, UN Committee against Torture, the Committee to Protect Journalists, the U.S. State Department, the European Parliament, the United Nations Human Rights Council, among others, have repeatedly and consistently, though in vain, demanded the Ethiopian government to desist from committing crimes against humanity, gross human rights violations, extra judicial killings, mass displacement, torture and other forms of degrading mistreatment against innocent citizens.
  2. The government of Ethiopia abuses its own anti-terrorism proclamation to harshly and vengefully punish dissidents, journalists, religious leaders and activists. Hundreds of dissidents, Muslim rights defenders, civil rights leaders, activists and journalists have been charged with or convicted of terrorism offences in a bid to completely suppress dissident voices. So many of our compatriots are languishing in jails just for demanding freedom and respect for their basic rights.
  3. Among those convicted of terrorism offences under the Draconian law, are three internationally acclaimed award-winning journalists who are languishing in hellish jails. Eskinder Nega, Woubishet Taye and Reeyot Alemu, who is gravely ill but denied medical assistance, were convicted of trumped-up terrorism charges and are currently serving lengthy sentences. In Ethiopia, there is no freedom of expression, freedom of peaceful assembly, freedom of religion or freedom of movement under the current regime despite the fact that they were proclaimed in the ostensible Ethiopian constitution, which is violated willfully by its own authors.
  4. The Ethiopian Airlines, where Mr. Tegegn was in employment, is widely known to have been undermined and crippled by unbridled corruption, nepotism and ethnic discrimination. There are reports that indicate that Mr. Tegegn was a victim of discrimination due to his unwillingness to join the ruling party and ethnic background, a requirement that has been pervasively and forcefully implemented in the public sector.
  5. We are confident that the Swiss government has extensive information on the widespread human rights violations in Ethiopia, a reality which has forced so many Ethiopians to take extreme measures to leave the country including crossing perilous terrains, deserts and treacherous waters to in search of safe heavens. It should be remembered that so many of our compatriots have lost their lives in deserts, seas and oceans. This is the Ethiopia that Mr. Tegegn wanted to flee with a sense of urgency and desperation. By doing so, he has made a huge political statement and a call for attention to our suffering at a global scale.
While we acknowledge the unusual nature of Mr. Tegegn’s action and the inconvenience it created to the passengers, the airport as well as the country, it was clear that Mr. Tegegn had no intention of harming anyone. We are very grateful that he took utmost care so that nobody would be in harm’s way.
We appeal to the government of Switzerland to treat his asylum application expeditiously and the legal matters with sympathy, compassion, leniency and humanity because his fear of persecution is clear and present like so many Ethiopians face on a daily basis. We also call upon the government of Switzerland to reject any extradition bid on the part of the criminal TPLF government that tortures, kills and treats Ethiopian citizens in degrading and inhuman manners.
We call upon the people and government of Switzerland to grant political asylum and afford him a safe haven that he so desperately pleaded in your country, which is respected and known not only for its principle of neutrality but also for being an important seat for so many international organizations and UN agencies.
We look forward to a hearing positive outcome in Mr. Tegegn’s asylum case and legal matters.
With utmost regards,
Washington DC Ethiopian Joint Task Force.
Contact Person: Abebe Gellaw, Tel: +1 (650) 924-2540, Email: dcjointtaskforce@gmail.com
                             source ECADF

በኖርዌይ የሚገኙ ኢትዮጵያኖች በዛሬው እለት ሰላማዊ ሰልፍ አደረጉ (ከገዛኸኝ አበበ ኖርዌይ) | Zehabesha Amharic

በኖርዌይ የሚገኙ ኢትዮጵያኖች በዛሬው እለት ሰላማዊ ሰልፍ አደረጉ (ከገዛኸኝ አበበ ኖርዌይ) | Zehabesha Amharic